3 research outputs found

    Seed-Business Oriented Demonstration Trials: An Efficient Option to Promote Tef (Eragrostis tef ) Varieties

    Get PDF
    አህፅሮት ኢትዮጵያ ውስጥ ጤፍ (Eragrostis tef) ከ6.5 ሚሊዮን በሚበልጡ አነስተኛ አርሶ አደሮች ይመረታል፡፡ ሆኖም ግን የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎችና የምርጥ ዘር ተጠቃሚነት ውስን በመሆኑ የሰብሉ ምርታማነት ዝቅተኛ እንደሆነ ቀጥሏል፡፡ ስለሆነም አነስተኛ አርሶ አደሮች ጥራቱን ለጠበቀ የጤፍ አራቢ ዘር ያላቸውን ተደራሽነት ለመጨመር ዓላማ ያደረገ ጥናት በ254 መሪ አርሶ አደሮች ማሳ ላይ ተካሂዷል፡፡ በጥናቱም በቅርብ ጊዜ የተለቀቁ ሦስት አዳዲስ ዝርያዎች እና አንድ ቀደም ብሎ የተለቀቀ ዝርያ (ቦሰት) ተካተው ተገምግመዋል፡፡ ለእያንዳንዱ መሪ-አርሶ አደር የአራቱም ዝርያዎች ማለትም የኮራ፣ የተስፋ፣ የዳግም እና የቦሰት አራቢ ዘር  ተሰጥቷል፡፡ የአራቱ ዝርያዎች የዘር ምርት ተቀራራቢ (ኮራ = 1.94፣ ተስፋ = 2.31፣ ዳግም = 2.24 እና ቦሰት = 2.36 ቶን በሄክታር) ነበር፡፡ ጥናቱ በተካሄደባቸው ወረዳዎች ያለውን የግብዓት ዋጋ እና የምርት ዋጋ እሳቤ ውስጥ ሲገባ የተገኘው አማካይ ያልተጣራ ገቢ 65,355.90 ብር በሄክታር ሲሆን አማካይ የማምረቻ ወጪው ደግሞ 26,355.52 ብር በሄክታር ነበር፡፡ ከማምረቻ ወጪዎች መካከል ለጉልበት የወጣው ወጪ ትልቁን ድርሻ ሲይዝ ከጠቅላላው ወጪ 58 በመቶ ድርሻ ነበረው፡፡ በአጠቃላይ የገቢ-ወጪ ምጣኔ 1.5 በመሆኑ የተሻሻለ የጤፍ ዝርያ ቴክኖሎጂ መጠቀም በጣም ትርፋማ እንደሆነ ጥናቱ ያመልክታል፡፡ ይህም በመሆኑ አዳዲስ የሚወጡ የጤፍ ዝርያዎችን ዘር አባዝቶ ለገብያ ማቅረብን ትኩረት ያደረገ የሰርቶ ማሳያ ስራ ቢሰራ ለአርሶ አደሮች ሳቢና አዋጭ ሆኖ ተገኝትዋል፡፡   ጠቋሚ ቃላት፡ መሪ አርሶ አደሮች፤ የጤፍ ዝርያዎች፤ የምርጥ ዘር ምርት፤ የጤፍ ጭድ፤ የምርት ዋጋ       Abstract Tef (Eragrostis tef) is extensively cultivated by over 6.5 million smallholder farmers in Ethiopia. However, the productivity of the crop remains low mainly due to the limited use of improved technologies including seeds. In this study, three recently released and one old (as a check) tef varieties were evaluated on 254 lead farmers’ fields with the main aim of increasing farmers’ access to quality breed seeds.Each lead farmer was provided with breeder seeds of four improved tef varieties, namely Kora, Tesfa, Dagim, and Boset.The seed yield from the four tef varieties were comparable (Kora = 1.94, Tesfa = 2.31, Dagim =2.24 and Boset = 2.36 t ha-1). Given the input and output prices that prevail in the selected districts, the mean revenue was 65,355.90 Birr ha-1 while the mean production cost was 26,355.52 Birr ha-1. Among production costs, labor took for the lion’s share as it contributed to 58% of the total cost.   In general, with a benefit-cost ratio of 1.5, our technology is highly profitable and attractive to farmers if newly released tef varieties are disseminated in the seed-business-oriented method. &nbsp

    Technology generation to dissemination:lessons learned from the tef improvement project

    Get PDF
    Indigenous crops also known as orphan crops are key contributors to food security, which is becoming increasingly vulnerable with the current trend of population growth and climate change. They have the major advantage that they fit well into the general socio-economic and ecological context of developing world agriculture. However, most indigenous crops did not benefit from the Green Revolution, which dramatically increased the yield of major crops such as wheat and rice. Here, we describe the Tef Improvement Project, which employs both conventional- and molecular-breeding techniques to improve tef\u2014an orphan crop important to the food security in the Horn of Africa, a region of the world with recurring devastating famines. We have established an efficient pipeline to bring improved tef lines from the laboratory to the farmers of Ethiopia. Of critical importance to the long-term success of this project is the cooperation among participants in Ethiopia and Switzerland, including donors, policy makers, research institutions, and farmers. Together, European and African scientists have developed a pipeline using breeding and genomic tools to improve the orphan crop tef and bring new cultivars to the farmers in Ethiopia. We highlight a new variety, Tesfa, developed in this pipeline and possessing a novel and desirable combination of traits. Tesfa\u2019s recent approval for release illustrates the success of the project and marks a milestone as it is the first variety (of many in the pipeline) to be released

    Seed-Business Oriented Demonstration Trials: An Efficient Option to Promote Tef (Eragrostis tef) Varieties

    No full text
    Tef (Eragrostis tef) is extensively cultivated by over 6.5 million smallholder farmers in Ethiopia. However, the productivity of the crop remains low mainly due to the limited use of improved technologies including seeds. In this study, three recently released and one old (as a check) tef varieties were evaluated on 254 lead farmers’ fields with the main aim of increasing farmers’ access to quality breed seeds.Each lead farmer was provided with breeder seeds of four improved tef varieties, namely Kora, Tesfa, Dagim, and Boset.The seed yield from the four tef varieties were comparable (Kora = 1.94, Tesfa = 2.31, Dagim =2.24 and Boset = 2.36 t ha-1). Given the input and output prices that prevail in the selected districts, the mean revenue was 65,355.90 Birr ha-1 while the mean production cost was 26,355.52 Birr ha-1. Among production costs, labor took for the lion’s share as it contributed to 58% of the total cost. In general, with a benefit-cost ratio of 1.5, our technology is highly profitable and attractive to farmers if newly released tef varieties are disseminated in the seed-business-oriented method.ኢትዮጵያ ውስጥ ጤፍ (Eragrostis tef) ከ6.5 ሚሊዮን በሚበልጡ አነስተኛ አርሶ አደሮች ይመረታል፡፡ ሆኖም ግን የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎችና የምርጥ ዘር ተጠቃሚነት ውስን በመሆኑ የሰብሉ ምርታማነት ዝቅተኛ እንደሆነ ቀጥሏል፡፡ ስለሆነም አነስተኛ አርሶ አደሮች ጥራቱን ለጠበቀ የጤፍ አራቢ ዘር ያላቸውን ተደራሽነት ለመጨመር ዓላማ ያደረገ ጥናት በ254 መሪ አርሶ አደሮች ማሳ ላይ ተካሂዷል፡፡ በጥናቱም በቅርብ ጊዜ የተለቀቁ ሦስት አዳዲስ ዝርያዎች እና አንድ ቀደም ብሎ የተለቀቀ ዝርያ (ቦሰት) ተካተው ተገምግመዋል፡፡ ለእያንዳንዱ መሪ-አርሶ አደር የአራቱም ዝርያዎች ማለትም የኮራ፣ የተስፋ፣ የዳግም እና የቦሰት አራቢ ዘር ተሰጥቷል፡፡ የአራቱ ዝርያዎች የዘር ምርት ተቀራራቢ (ኮራ = 1.94፣ ተስፋ = 2.31፣ ዳግም = 2.24 እና ቦሰት = 2.36 ቶን በሄክታር) ነበር፡፡ ጥናቱ በተካሄደባቸው ወረዳዎች ያለውን የግብዓት ዋጋ እና የምርት ዋጋ እሳቤ ውስጥ ሲገባ የተገኘው አማካይ ያልተጣራ ገቢ 65,355.90 ብር በሄክታር ሲሆን አማካይ የማምረቻ ወጪው ደግሞ 26,355.52 ብር በሄክታር ነበር፡፡ ከማምረቻ ወጪዎች መካከል ለጉልበት የወጣው ወጪ ትልቁን ድርሻ ሲይዝ ከጠቅላላው ወጪ 58 በመቶ ድርሻ ነበረው፡፡ በአጠቃላይ የገቢ-ወጪ ምጣኔ 1.5 በመሆኑ የተሻሻለ የጤፍ ዝርያ ቴክኖሎጂ መጠቀም በጣም ትርፋማ እንደሆነ ጥናቱ ያመልክታል፡፡ ይህም በመሆኑ አዳዲስ የሚወጡ የጤፍ ዝርያዎችን ዘር አባዝቶ ለገብያ ማቅረብን ትኩረት ያደረገ የሰርቶ ማሳያ ስራ ቢሰራ ለአርሶ አደሮች ሳቢና አዋጭ ሆኖ ተገኝትዋል፡
    corecore